Archive

Category: News

የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች!

  የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች! 1 ካልቪን ክሌይንና ቶሚ ሂልፊገር የተሰኙትን ታዋቂ የልብስ ብራንዶች የሚያመርተው ፒቪኤች ኮርፖሬሽን ከመጪው ሰኞ አንስቶ ከኢትዮጵያ ምርት መቀበል እንደሚያቆም አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ላለፉት አምስት አመታት በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ፋብሪካ የነበረው ሲሆን ይህንን ፋብሪካ ሰኞ እንደሚዘጋውም ገልጿል፡፡ በፋብሪካው ውስጥ ያለውን ንብረት ቀደም ብሎ ለአንድ ኢትዮጵያዊ…

በዋግኸምራ በኩል ወደ ጋሸና የተሰማራው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል ሙትና ቁስለኛ ሆኖ የተረፈው ተበታትኗል፡፡

አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል በዋግኸምራ በኩል ያሰማራው ኃይሉ በአማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ጥምረት ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበት ተመትቶ ተመልሷል። ሕዳር 8/2014 ዓ.ም ከሳመሬ ተነስቶ ወደ ጋሸና ያቀና የነበረ የትግራይ ወራሪ ኃይል በአማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖና ሚሊሻ ተመትቶ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ የተረፈው ወደ ኮረም አቅጣጫ ተበታትኗል። በተመሳሳይ ዛሬ ሕዳር 9/2014…

በወረኢሉ ግንባር ከአየር ጥቃት የተረፉ ከ1000 በላይ የሕወሓት ታጣቂዎች እጅ ሰጡ

(ዘ-ሐበሻ) ሕወሓት በትናንትናው ዕለት ወረኢሉን ተቆጣጥሬያለሁ በሚል ሰበር ዜና ያስነገረው በድሮን ድብደባ ከደረሰበት በኋላ መሆኑን የመከላከያው ምንጭ ለዘ-ሐበሻ ገለጹ። ወደ ጎጃም እሄዳለሁ ብሎ መንገድ ጀምሮ ከመካነሰላም ጀምሮ እየተጠረገ የመጣው የሕወሓት ኃይል ከአቃስታም ሲመታ ወደ ደቡብ ወሎ ወረኢሉ መሸሹን ትናንት መዘገባችን ይታወቃል። ትናንት ከወረኢሉ ከነበረ ተጨማሪ የሕወሓት ኃይል ጋር ተቀላቅሎ ውጊያ…

በዋሽንግተን ዘጠኝ ተቃዋሚዎች የፈጠሩት ጥምረት በህወሀት የታቀደው ኢትዮጵያን የማፈራረስ ጥረት አንዱ አካል መሆኑን አምባሳደር ፍፁም አረጋ ገለፁ፡፡

(ዘ-ሐበሻ) በዋሽንግተን ዘጠኝ ተቃዋሚዎች የፈጠሩት ጥምረት በህወሀት የታቀደው ኢትዮጵያን የማፈራረስ ጥረት አንዱ አካል መሆኑን አምባሳደር ፍፁም አረጋ ገለፁ፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ፍፁም አረጋ ከስፑትኒክ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ይህ የስምምነት ፊርማ ህወሀት የጀመረውን አገርን የማፈራረስ ጥረት መቀጠሉን ከማሳየት ውጭ ምንም ትርጉም የሌለው እንደሆነም አስረድተዋል፡፡ ንግግራቸውን ሲቀጥሉም ‹‹እነዚህ ጥምረት ፈጥረናል…

 የኬንያ አየር መንገድ ወደኢትዮጵያ በሳምንት ሶስት ቀናት ያደርግ የነበረውን በረራ ወደሰባት ማሳደጉን አስታወቀ

(ዘ-ሐበሻ ) የኬንያ አየር መንገድ ወደኢትዮጵያ በሳምንት ሶስት ቀናት ያደርግ የነበረውን በረራ ወደሰባት ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ ይህንን ውሳኔ ያደረገውም የመንገደኞች ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ በማደጉ እንደሆነ ገልጿል፡፡ የኬንያ አየር መንገድ በሳምንት ተጨማሪ አራት በረራዎችን እያደረገ ያለው በርካታ አገራት ዜጎቻቸውን ከኢትዮጵያ የማስወጣት እንቅስቃሴ ላይ በመሆናቸው ነው፡፡ አየር መንገዱ በዚህ እድል ለመጠቀምና የመንገደኞችን ቀልብ…

ቆቦ ላይ የተቆረጠው ሕወሓት ሃራንም አጣ | አሁን ሎጂስቲክ ከመቀሌ ማምጣት የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል | ሕወሓት በበርሐ ስላሴ ሚኒሻዎች ላይ ዲሽቃ ሲወረውር ዋለ

የሰሜን ወሎ አርሶ አደር ታጣቂዎች በተለይም የድሬ ሮቃና ሶድማ አርሶ አደር ታጣቂዎች በጀግንነት እየተዋጎ የሕወሓትን ኃይል እየመቱ መሆኑን በትናንትናው ዕለታዊ ዜና መዘገባችን አይዘነጋም። እነዚህ አርሶ አደሮች ልክ እንደቆቦና ዞብል ሁሉ ሃራ ላይ የነበረውን የሕወሓት ኃይል ደም ሰሰው ከተማዋን በቁጥጥራቸው ስር ማስገባታቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጭ ገልጹ። ከዞብል የተነሱ አርሶ አደሮች የኢትዮጵያ አየር…

ስለወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ሁኔታ ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

የብልጽግና መንግሥት ሥልጣን ከያዘበት ከመጋቢት 2010 ዓ.ም. ጀምሮም ሆነ በቅርቡ “አዲስ መንግስት” “አዲስ ምዕራፍ” እየተባለ ከሚነገርለት ከመስከረም 24/2014 ዓ.ም. በኋላ ባለው ጊዜ መንግስት ሊሠራቸው የሚገቡ ዋንኛ ተግባሮችን ሲያከናውን አልታየም፡፡ እነዚህም የሃገርን ሉዓላዊነት ማፅናት፣ የህዝብን ሰላምና ፀጥታ ማስከበር፣ የሕግ የበላይነትን ማስፈን እና የሃገርን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ሕይወት ማረጋጋት ናቸው፡፡ ብልጽግና ከነዚህ አንዱንም…

ከእንግሊዝ ጦር ሀይል የተውጣጡ ወታደሮች ብሪታኒያዊያንን ከኢትዮጵያ ለማስወጣት በምስጢር ኬንያ መግባታቸው ተዘገበ

Photo: File (ዘ-ሐበሻ ዜና) ቱ ራፋይልስ ከተሰኘው የእንግሊዝ ጦር ሀይል የተውጣጡ ወታደሮች ብሪታኒያዊያንን ከኢትዮጵያ ለማስወጣት በተጠንቀቅ ቆመው እየተጠባበቁ መሆኑን ዘ ታይምስ የተሰኘው ጋዜጣ ዛሬ ባሰራጨው መረጃ ገልጿል፡፡ እነዚህ ቁጥራቸው ከአንድ መቶ በላይ የሆኑ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በጎረቤት አገር ኬንያ በምስጢር መስፈራቸውን ጋዜጣው ወታደራዊ ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ አስረድቷል፡፡ ኬንያ የገቡት እነዚህ ወታደሮች…

“በአሜሪካ ኢትዮጵያዊያን አሜሪካዊያን መራጮች በቨርጂኒያ ምርጫ ለባይደን መልእክት አስተላልፈዋል” – ዘ ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ

(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዘ ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ ‹‹በአሜሪካ ኢትዮጵያዊያን አሜሪካዊያን መራጮች በቨርጂኒያ ምርጫ ለባይደን መልእክት አስተላልፈዋል›› ሲል ዘግቧል፡፡ ጋዜጣው በቨርጂኒያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን መራጮች ለምን ለዩንግኪን ድምፃቸውን ሊሰጡ ቻሉ? ይህስ እንዴት በሌሎች ቦታዎች ለዲሞክራቶች ችግር ሊፈጥር ይችላል? በማለት ሰፊ ትንታኔ አስነብቧል፡፡ በትንታኔው ግርማ መኮንን የተባለውን ኢትዮጵያዊ ጠቅሶ ይህ ሰው ራሱን የዲሞክራቶች ታማኝ…