Archive

Category: Daily News

የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች!

  የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች! 1 ካልቪን ክሌይንና ቶሚ ሂልፊገር የተሰኙትን ታዋቂ የልብስ ብራንዶች የሚያመርተው ፒቪኤች ኮርፖሬሽን ከመጪው ሰኞ አንስቶ ከኢትዮጵያ ምርት መቀበል እንደሚያቆም አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ላለፉት አምስት አመታት በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ፋብሪካ የነበረው ሲሆን ይህንን ፋብሪካ ሰኞ እንደሚዘጋውም ገልጿል፡፡ በፋብሪካው ውስጥ ያለውን ንብረት ቀደም ብሎ ለአንድ ኢትዮጵያዊ…

ጠረፋማ በሆኑ አካባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪዎች ተደመሰሱ | በርካቶችም ለጥፋት ከያዟቸው የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል

ሀገር የማፍረስ እቅድ ይዞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠረፍማ አከባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሃት ተላላኪዎች ሲደመሰሱ ብዛት ያላቸው የጥፋት ታጣቂዎች ከያዙት የጦር መሳሪያ ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አሸባሪዎቹን ለመደምሰስና በቁጥጥር ስር ለማዋል ህብረተሰቡ ለፀጥታ ሀይሎች መረጃ በመስጠት ቁልፍ ሚና እንደነበረው ተገልጸዋል። የክልሉ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መምሪያ…

የትህነግን ነርቭ የነካው የአዳነች ንግግር

ክንፉ አሰፋ             ሰሞነኛው ዶፍ ደግሞ ገራሚ ነው። ከትህነግ ጎራ ፤ ሳር እና ቅጠሉ ሳይቀር በአንድ ድምጽ እየጮኸ ሙሾ መውረዱን ታያይዞታል።  ስስ ብልቱ ሲነካ፣  የነርቭ ማዕከሉን መናጋቱንም ይነግረናል – ክስተቱ።             እንገነጠላለን ብሎ የተናገረው መሪያቸው ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል እንጂ…

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አነጋጋሪ ጥያቄ ሆኗል

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ሰኞ ኬንያ እገባለሁ ብለው አስነግረው ዛሬ ሮብ ናይሮቢ ደርሰዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህኛው ጉብኝታቸው ሁለት ቀናት ብቻ  ይዘግዩ እንጂ ወደአፍሪካ ለመሄድ ካቀዱ በርካታ ወራትን ከማስቆጠራቸው አንፃር መዘግየት አዲሳቸው አይደለም፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አፍሪካን እንደሚጎበኙ በመጀመሪያ ያስነገሩት በነሀሴ ወር ነበር፡፡ ይሁንና ሳይታሰብ ታሊባን መላው አፍጋኒስታንን…

ኤኤፍፒ ከእስራኤል መንግስት ጋር በኢትዮጵያዊያን የተነሳ ውዝግብ ውስጥ ገባ

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የፈረንሳይ የዜና አገልግሎት የሆነው ኤኤፍፒ ከእስራኤል መንግስት ጋር ውዝግብ ውስጥ ገባ፡፡ ለዚህ ውዝግብ መነሻ የሆነው እሁድ እለት በእስራኤል የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ያደረጉትን የተቃውሞ ሰልፍ አስመልክቶ ያቀረበው ዘገባ ነው፡፡ ቤተ እስራኤላዊያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ዘመዶቻቸው ካለው የፀጥታ ስጋት አንፃር በአስቸኳይ ወደእስራኤል እንዲጓዙ የሚጠይቅ ሰልፍ ማከናወናቸው ይታወቃል፡፡ ኤኤፍፒ ይህንን ዘገባ ካቀረበ በኋላ…

‹‹አንድን ነገር በጠመንጃ አፈሙዝ ከቀየርከው ያ ነገር የሚቀየረው በጠመንጃ አፈሙዝ ይሆናል›› – ኦጂዬ አካኒና ባለቤቱ አቻን ኦጋላ በቴክሳስ

(ዘ-ሐበሻ ዜና ) ‹‹ኦጂዬ አካኒና ባለቤቱ አቻን ኦጋላ በቴክሳስ ዋና ከተማ ኦስቲን አምስት ልጆቻቸውን እያሳደጉ የሚኖሩ ቢሆንም የትውልድ አገራቸው ሁኔታ ሁሌም ያሳስባቸዋል፡፡›› በማለት ኦስቲን ዴይሊ ሄራልድ የዛሬ ዘባውን ጀምሯል፡፡ ሲቀጥልም ኦጂዬ ወደአሜሪካ ከመሰደዱ በፊት የኖረባት እናት አገሩ ሌላ ዙር ግጭት ውስጥ መግባቷ በታሪክ መጥፎ ጠባሳ እንዳያሳርፍ ስጋት እንደገባው አስረድቷል፡፡ ኦጂዬ ለጋዜጣው…

ቆቦ ላይ የተቆረጠው ሕወሓት ሃራንም አጣ | አሁን ሎጂስቲክ ከመቀሌ ማምጣት የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል | ሕወሓት በበርሐ ስላሴ ሚኒሻዎች ላይ ዲሽቃ ሲወረውር ዋለ

የሰሜን ወሎ አርሶ አደር ታጣቂዎች በተለይም የድሬ ሮቃና ሶድማ አርሶ አደር ታጣቂዎች በጀግንነት እየተዋጎ የሕወሓትን ኃይል እየመቱ መሆኑን በትናንትናው ዕለታዊ ዜና መዘገባችን አይዘነጋም። እነዚህ አርሶ አደሮች ልክ እንደቆቦና ዞብል ሁሉ ሃራ ላይ የነበረውን የሕወሓት ኃይል ደም ሰሰው ከተማዋን በቁጥጥራቸው ስር ማስገባታቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጭ ገልጹ። ከዞብል የተነሱ አርሶ አደሮች የኢትዮጵያ አየር…

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከጋዜጠኞች ጋር አስገራሚ ፍጥጫ ገጠማቸው

(ዘ-ሐበሻ ዜና) ቃል አቀባዩ ኔድ ፕራይስ ትላንት ማምሻውን በሰጡት መግለጫ የሰብአዊ እርዳታው እንቅስቃሴ መገደብ እንደሌለበትና እርዳታ የጫኑ መኪናዎች ወደትግራይ ክልል ሊተላለፉ እንደሚገባ አበክረው አሳስበዋል፡፡ እነዚህ መኪናዎች እንዲጓጓዙ የኢትዮጵያ መንግስት መፍቀድ እንዳለበትም ጠይቀዋል፡፡ ስለእርዳታው ሁኔታ ተጠይቀው ይህንን መሰል ምላሽ በመስጠት ላይ የነበሩት ኔድ ፕራይስ ቀጠል አድርገው አጀንዳ በመቀየር በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ…

“በአሜሪካ ኢትዮጵያዊያን አሜሪካዊያን መራጮች በቨርጂኒያ ምርጫ ለባይደን መልእክት አስተላልፈዋል” – ዘ ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ

(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዘ ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ ‹‹በአሜሪካ ኢትዮጵያዊያን አሜሪካዊያን መራጮች በቨርጂኒያ ምርጫ ለባይደን መልእክት አስተላልፈዋል›› ሲል ዘግቧል፡፡ ጋዜጣው በቨርጂኒያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን መራጮች ለምን ለዩንግኪን ድምፃቸውን ሊሰጡ ቻሉ? ይህስ እንዴት በሌሎች ቦታዎች ለዲሞክራቶች ችግር ሊፈጥር ይችላል? በማለት ሰፊ ትንታኔ አስነብቧል፡፡ በትንታኔው ግርማ መኮንን የተባለውን ኢትዮጵያዊ ጠቅሶ ይህ ሰው ራሱን የዲሞክራቶች ታማኝ…

የኬኒያው ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ ላይ እነዚህን ነገሮች ሲያደርጉ ከርመው ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኬንያው ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ በባይደን አስተዳደር ወደኋይት ሀውስ የተጠሩ መጀመሪያው የአፍሪካ ፕሬዝደንት መሆናቸው ይታወሳል፡፡ ይህንን ተከትሎ ሰሞኑን የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት በኬንያ መመላለስ ማብዛታቸው የሚታወቅ ሲሆን በመጪው ሰኞ የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከንም ናይሮቢ ይገባሉ፡፡ አሜሪካ ከኬንያ ጋር እንዲህ አይነት የቅርብ ትስስር የፈጠረችው ከኢትዮጵያ ጋር በተገናኘ እንደሆነ የአደባባይ…