Archive

Category: Features

የዘ-ሐበሻ የዕለቱ 9 አጫጭር ዜናዎች

1. የዋግ ህምራ ሰቆጣ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁእ አቡነ በርናባስ በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተሰማ፡፡ አደባባይ ሚዲያ እንዳስታወቀው ብፁእነታቸው ታፍነው ስለመወሰዳቸው ቢነገርም ምንም ችግር እንዳላጋጠማቸው ከምንጮቹ ሰምቷል፡፡ በአካል ጳጳሱን ያገኙ ሰዎችን ምስክርነት ማግኘቱንም አስረድቷል፡፡ ብፁእነታቸው የድጓ፣ የቅኔ፣ የዝማሬ መዋስት፣ የሀዲስ ኪዳንና የብሉይ ኪዳን ሊቅና የትህትና መምህር እንዲሁም የፀሎት አባት መሆናቸውንም…

ህልዉናችን የሚረጋገጠዉ በዋነኛነት በዉስጣዊ ሁኔታችን ነዉ!!

ከቹቹ አለባቸው ከሰሞኑ አሜሪካ በታዋቂ የተማሩና ወታደራዊ ሊህቃኖቿ አማካኝነት፣ ህወሀትን ለማዳን ሲባል ወደ ኢትዮጵያ ጦር የማስገባት ፍላጎት እንዳላት አሰነግራለች። ይሄ ነገር የኢትዮጵያን ህዝብ የልብ ትርታ ለማዳመጥ መሆኑን አላጣነዉም። እዚህ ላይ የምንገነዘበዉ እዉነታ ቢኖር አሜሪካ ህወሀትን ለማዳን “ሲኦል ድረስ ለመዉረድ” የወሰነች መሆኑን ነዉ። አሁን ጥያቄዉ አሜሪካ ህወሀትን ለማዳን ይሄንን ያክል ከወሰነች…

የ”ዘመቻ አሉላ” እና የ”መጨረሻው ዘመቻ” መረጃዎች

በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን ውጊያ ሕወሓት ዘመቻ አሉላ የሚል የሰጠው ሲሆን የኢትዮጵያ ጦር ደግሞ የመጨረሻው ዘመቻ ብሎታል። ትናንት ራሱን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አማካሪ ብሎ የሚጠራው ጌታቸው ረዳ ‹‹ከአብይ አህመድ የመጨረሻ ጥቃቶች አንዱ የሆነው የመጨረሻው ጥቃት ከጅምሩ መጥፎ ሆኗል፡፡ ሰራዊቶቹ በሁሉም ግንባር ተሸንፈዋል፡፡ ይህ ለትግራይ ጀግኖች ምርታቸውን የሚሰበስቡበት ወቅት ነው››…

በኦርቶዶክስ ቤ/ክ የመቀሌ ሃገረ ስብከት የኢትዮጵያ ሕዝብ የትግራይ ሕዝብን ክዷል የሚል አደገኛ መግለጫ አወጣ

(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የመቐለ ሀገረስብከት እና የነገረ መለኮት ምሁራን ማሕበር “የኢትዮጵያ ህዝቦች የትግራይ ህዝብንና ቤተክርስትያን ከድተዋል” የሚል አደገኛና ከፋፋይ ይዘት ያለው መግለጫ ዛሬ ማውጣቱታቸው ቁጣን ቀስቀሰ። የትግራይ ሲኖዶስን እናቋቁማለን በሚል እየተንቀሳቀሱ ከሚገኙት አካላት ጋር እየሰሩ የሚገኙት የመቐለ ሀገረስብከት እና የነገረ መለኮት ምሁራን ማሕበር ዛሬ ያወጡት መግለጫ ቤተክርስቲያንን በመከፋፈል…

ፖለቲካው ይደርሳል!!

አምደማርያም እዝራ   ጎብዝ በጭልጋ በኩል የተከፈተብን ጦርነት የተቀናጀ ነው።ይህን ውጊያ አንድ ሁነን መመከት ግድ ይለናል።የወቅቱን ተጨባጭ የጠላት አሰላለፍ በመረዳት ሁሌም እንደምለው የርዕዮተ-ዓለሙ ልዩነት ይቆየን።የፖለቲካ ልዩነታችንን ማስተናገድ የምንችለው አገርና ህዝብ ሰላም ሲሆን ነው።አገርና ህዝብ ሲኖረን  ነው።አሁን አንገብጋቢው ህልውናችን ጉዳይ ነው።የህልውና ትግሉ ይቅደም እያልኩ ነው። በጭልጋው ውጊያ ከአሸባሪው የቅማንት ኮሚቴ ጋር…

ኮ/ል ልኡል ገብረዋህድ ብርሃኔ ከደቡብ ሱዳን ተላልፎ ተሰጥቶ በኢትዮጵያ መንግስት ቁጥጥር ስር ሆኖ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑ ተረጋገጠ

(ዘ-ሐበሻ) በፌደራል ፖሊስ ከሚፈለጉት የሀገር መከለከያ ሚኒስቴር ሰብአዊ መረጃ ሃላፊ) ብ/ጄ መብራህቱ ወ/አረጋይ ፣ ኮ/ል ከበደ ገብረሚካኤል ፣ ኮ/ል ነጋሲ ስዩም በመሆን በሰሜን እዝ ውስጥ ያሉ ከፍተኛ አመራሮችን ሲያሰልል እና ፕሮፋይላቸውን ለክልሉ የደህንነት ክንፍ ሲያቀብል የነበረው ኮ/ል ልዑል ገብረዋህድ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ ተሰጥቶ በአሁኑ ወቅት በፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ላይ እንደሚገኝ…

“እውነት ከአንባገነኖች ክንድ ትበረታለች”! – የባልደራስ መግለጫ

“እውነት ከአንባገነኖች ክንድ ትበረታለች”!  የባልደራስ መግለጫ ብሄራዊ መግባባት ሽብር ባልፈጸመ ሰላማዊ ታጋይ ላይ የሽብር ክስ በመመስረት ህጉን የፖለቲካ ተገዥ በማድረግ አይገኝም!!!እናት አገራችን ውዲቷ ኢትዮጵያ ከአያት ቅድም አያቶች አጥንት ፍላጭ ተማግራ፣ አፈሯ በደማቸው  ተለዉሶ ተቦክቶና ተጋግሮ ለሺዎች ዘመን የቆመች ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ የበርካታ ነገዶች ባህል ከባህል፣ሃይማኖት ከሃይማኖት ነገድ ከነገድ ተስበጣጥሮ ያቆማት…

ይድረስ ለአቶ ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፕሬዚደንት – ከኮሎራዶ የአማራ ማህበር የተላከ

መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. (September 18, 2020) ለአቶ ተመስገን ጥሩነህ – የአማራ ክልል ፕሬዚደንት:- በአማራ ክልል ለምትገኙ የትላንቱ ብአዴን/አዴፖ የዛሬው ብልፅግና ፖርቲ የመንግስት አመራር አካላት በሙሉ (PDF) ይህንን ደብዳቤ ስንፅፍላችሁ በአሁኑ ጊዜ በአማራ ህዝባችን ላይ የሚደረገውን በአለም ውስጥ ከፍተኛ ሰቆቃ የሞላበት የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ እየተመለከታችሁ ወይም ከተባባሪነት ያላነሰ ተሳትፎ…

ሰበር – የጤና ሚኒስቴር ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ አገራዊ ምርጫ ማካሄድ እንደሚቻል ምክረ ሀሳብ አቀረበ

በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ምክንያት ተራዝሞ የነበረው አገራዊ ምርጫ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ ማካሄድ እንደሚቻል የጤና ሚኒስቴር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ምክረ ሀሳብ አቀረበ። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።

“አሜሪካ የኢትዮጵያን ግድብ ለማስቆም የምታደርገው ጥረት ለብሪታኒያ ቅኝ ግዛት ዘመን ውርስና ቅርስ የሚያስታውስ ነው” – ግሎባል ኢንፎርሜሽን ኔትወርክ

ግሎባል ኢንፎርሜሽን ኔትወርክ ዛሬ ባቀረበው ዘገባ አሜሪካ የኢትዮጵያን ግድብ ለማስቆም የምታደርገው ጥረት ለብሪታኒያ ቅኝ ግዛት ዘመን ውርስና ቅርስ የሚያስታውስ እንደሆነ አስረድቷል፡፡ ሊዛ ቪቭስ የተባለችው ጋዜጠኛ ከኒውዮርክ በፃፈችው በዚህ ዘገባ በፕሬዝደንት ትራምፕ መመሪያ ለኢትዮጵያ ከሚሰጠው እርዳታ ውስጥ 130 ሚሊዮን ዶላር እንዲቆረጥ መወሰኑን አውስታለች፡፡ እንዲቆረጥ የተወሰነው እርዳታ ደግሞ በተለይ ከደህንነት ጋር በተያያዙ…