የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች!

የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች!

  የዘሀበሻ የእለቱ 5 አጫጭር ዜናዎች! 1 ካልቪን ክሌይንና ቶሚ ሂልፊገር የተሰኙትን ታዋቂ የልብስ ብራንዶች የሚያመርተው ፒቪኤች ኮርፖሬሽን ከመጪው ሰኞ...
Read More
ጠረፋማ በሆኑ አካባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪዎች ተደመሰሱ | በርካቶችም ለጥፋት ከያዟቸው የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል

ጠረፋማ በሆኑ አካባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪዎች ተደመሰሱ | በርካቶችም ለጥፋት ከያዟቸው የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል

ሀገር የማፍረስ እቅድ ይዞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠረፍማ አከባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሃት ተላላኪዎች ሲደመሰሱ ብዛት ያላቸው የጥፋት ታጣቂዎች ከያዙት...
Read More
የትህነግን ነርቭ የነካው የአዳነች ንግግር

የትህነግን ነርቭ የነካው የአዳነች ንግግር

ክንፉ አሰፋ             ሰሞነኛው ዶፍ ደግሞ ገራሚ ነው። ከትህነግ ጎራ ፤ ሳር እና ቅጠሉ ሳይቀር...
Read More
የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አነጋጋሪ ጥያቄ ሆኗል

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አነጋጋሪ ጥያቄ ሆኗል

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ሰኞ ኬንያ እገባለሁ ብለው አስነግረው ዛሬ ሮብ ናይሮቢ ደርሰዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህኛው ጉብኝታቸው...
Read More
በዋግኸምራ በኩል ወደ ጋሸና የተሰማራው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል ሙትና ቁስለኛ ሆኖ የተረፈው ተበታትኗል፡፡

በዋግኸምራ በኩል ወደ ጋሸና የተሰማራው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል ሙትና ቁስለኛ ሆኖ የተረፈው ተበታትኗል፡፡

አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይል በዋግኸምራ በኩል ያሰማራው ኃይሉ በአማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ጥምረት ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበት ተመትቶ ተመልሷል።...
Read More

3 አጫጭር ዜናዎች

  በሰሜን ጎንደር ግንባር ከፍተኛ ሽንፈትን የተከናነበው አሸባሪውና ደም መጣጩ ምግበ ኃይለ የሚመራው የሕወሃት ኃይል ሽንፈቱን ለማካካስ ትናንት ምሽት ወደ ደባርቅ መስመር መድፍ ከርቀት ሆኖ መተኮሱን የዘ-ሐበሻ የመከላከያ ምንጮች ገልጸዋል። እቅዱ ሰላማዊ ሰዎችን ለመምታትና ለመረበሽ ቢሆንም በዚህ ሰሜን ጎንደር ግንባር ከ16 ሺህ በላይ የሕወሓት ታጣቂን የረፈረፉት የሰሜን ጀግኖች ተክሱን ከቁብ…

ሕወሓት የሚተማመንበት አጋዚ ቁጥር 2 ኮማንዶ ተመታ

  ሕወሓት እተማንበታለው እያለ በስፋት ስለጀግንነቱና ገድሉ ሲለፍፍለት የነበረው አጋዚ ቁጥር 2 ብርጌድ ኮማንዶ ወደ ሐይቅ ከተማ እየተጠጋ በነበረበት ሰዓት በኢትዮጵያ ኃይሎች አከርካሪው ተመታ። በዚህም የአጋዚ ብርጌድ ኮማንዶዎች መካከል አብዛኛዎቹ ሙትና ቁስለኛ መሆናቸውን የሚናገሩት የመከላከያው ምንጭ ወደ ጊራና እና ወረባቢ የቀሩት በፍርሃት እያዝረጠረጡ መሸሻቸውን ምንጮች ገልጸዋል። በዚያ አካባቢ ተመልሰው ሊደራጁ…

ሕወሃት ወደ ደሴ ለመግባት ኃይሉን ለማጠናከር ከደላንታ እያጓጓዘው የነበረው ኃይል ሙሉ በሙሉ ተመታ | ቦሩ ስላሴ የነበረው የተሽከርካሪና የሰው ክምችት ወድሞበታል

  አሸባሪውና ወራሪው የሕወሓት ኃይል በደሴ አቅራቢያ ያለው ኃይሉ እጅጉን በመመናመኑ ይህንን ኃይሉን ለማጠናከር ከደላንታ አካባቢ እያመጣው የነበረው ተጨማሪ ኃይል መንገድ ላይ እንዳለ በድሮን በተወሰደበት እርምጃ ሙሉ በሙሉ መደምሰሱ ተሰማ። ሕወሓት በደላንታ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት እንደነበረው፤ በተለይም የደላንታ አንዳንድ አካባቢዎችን አለ ውጊያ መቆጣጠሩን መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን ከዚህ አካባቢ ያለው…

በየት በኩል ሐይቅ እንደገቡ ያልታወቀ 19 የሕወሓት ታጣቂዎች ውስጥ 18ቱ ተደመሰሱ | ሆኖም ሃይቅ ልዩ ትኩረት ይፈልጋል | የአካባቢው ነዋሪ ቤቱን ጥሎ መሄዱን ሊያቆም ይገባል

  በየት በኩል ወደ ሐይቅ ከተማ እንዳልገቡ ገና እየተጣራባቸው ያሉ 19 የሕወሓት ታጣቂዎች መካከል 18ቱ መደምሰሳቸውን የዘ-ሐበሻ የመከላከያው ምንጭ አስታወቁ። ሆኖም ግን የአካባቢው ነዋሪ ሐይቅን እየለቀቀ እየተሰደደ መሆኑ ለሕወሓት ዝርፊያና መስፋፋት ጥሩ ዕድል ሊሆን እንደሚችል ምንጩ አክለዋል። በሐይቅ ቁልቋሎ፤. አሚናምባ እና ቀጤ አካባቢ የመጣው የጁንታው ኃይል ጋር ውጊያ እየተካሄደ እንደሆነ…

ሕወሓት ደሴን ለመቆጣጠር እየገበረ ያለው ሕዝብ ብዛት የትግራይን እናት ካለ ልጅ የሚያስቀር ነው ተባለ | ጠዋት ላይ ህወሓት ሰርጎ በመግባት ይስማኖ አካባቢ ሚኒሻው ላይ ተኩስ ከፍቶ ነበር | ወዲያው ተጠራርጎ ተደምስሧል የቀረው ወደ አላንሻ ሸሽቷል | ወደ ደሴ 5 ጊዜ መድፍ የጣሉት አስተኳሾች በድሮን ተመተው በእሳት ተጠባብሰው ተደምሰሰዋል

  አሸባሪውና ወራሪው የሕወሓት ኃይል ደሴን ለመቆጣጠር ዛሬም ከፍተኛ ቁጥር ያለው የትግራይ ተወላጆችን እየማገደ ነው። ትግራይ በዚህ ዓይነት ከጊዜ በኋላ ወጣት አልባ መሆኗ የማይቀር ከመሆኑም በላይ የትግራይ እናቶችንም ካለ ጧሪ ቀባሪ የሚያስቀር እርምጃ ሕወሓት እየወሰደ ነው። የዘ-ሐበሻ ምንጭ እንደሚሉት ሕወሓት ትናንት ምሽቱን የደሴን ሕዝብ ለማሸበር ከርቀት ከባድ መሳሪያዎችን ተኩሰዋል። ትናንት…

በድጋሚ ውጫሌ ገብቶ የነበረው የሕወሓት ኃይል ተደምሥሶ ወጣ | በወረባቦ ወደ ወደ ኮምቦልቻ ሊቆርጥ የተዘጋጀው ኃይልም ተወቅጧል

  አሸባሪውና ወራሪው የሕወሓት ኃይል ከትናንት በስቲያ ወደ ንጹሃን ሕዝብ መድፎችን በመተኮስ ሕዝብን ካሸበረ በኋላ ወደ ውጫሌ ገብቶ የነበረ ቢሆንም ትናንት ጭስ አባሊማና ይስማ ንጉስ ላይ ጁንታውን የቀጠቀጡት የኢትዮጵያ ሃይሎች በድጋሚ ለሊቱን መጥተው ውጫሌን ተቆጣጥረው የነበሩትን የሕወሓት ኃይሎች እንደገና ጠራርገው በማስወጣት ውጫሌ በኢትዮጵያ ኃይሎች ስር ዳግም መግባቷን ዘ-ሐበሻ ከመከላከያው ምንጭ…

ከጋሸና ላሊበላ መስመር ላይ ባለችው ዳቦ ከተማ ተነስተው የመጡ የሕወሓት ታጣቂዎች አስከሬናቸው ሜዳ ላይ ቀረ | አንቺም ድርቀ ሰፋያት ላይ ከ500 የማያንሱ የአሸባሪው ታጣቂዎች ዶግ አመድ ሆኑ

  በጋሸና ግንባር የኢትዮጵያ ሃይሎች አንጸባራቂ ድል በአሸባሪው የህወሓት ኃይል ላይ እየተቀዳጁ መሆኑን የዘ-ሐበሻ የመከላከያ ምንጮች ገልጸዋል። ጋሸናን በቁጥጥር ስራቸው አውለው ወደ ላሊበላ መስመር ላይ ባለችው ዳቦ ከተማ ላይ ውጊያ እያካሄዱ የሚገኙት የኢትዮጵያ ኃይሎች ሕወሓት በየጊዜው እያመጣ የሚጨምራቸውን ታጣቂዎች በመደምሰስ አሁንም አንጸባራቂውን ድል በመድገም ላይ ናቸው። በላሊበላና በጋሸና መስመር ላይ…

ደሴ ከተማ ውስጥ የተሰገሰጉ፣ ትግል ጎታች እና ሕዝብ አሸባሪ የሕወሓት ተላላኪዎች ሊመቱ ይገባል ተባለ

  ሕወሓት በፈጸመው ወረራ ምክንያት በርካታ ተፈናቃዮችን አስጠግታ የምትገኘው ደሴ ከተማ ውስጥ አንዳንድ የሕወሓት ቅጥረኞችና ሌቦች ሱቃችሁን ዝጉ በሚል የንግዱን ማህበረሰብ በፍርሃት ውስጥ እንዲወድ በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን በዚህ ወሬ የተነሳም የተወሰኑ ሱቆች ዛሬ ዘግተው እንደነበር ምንጮች ከደሴ ገለጹ። የደሴ ሕዝብ ዛሬ ሕወሓትን ለመመከት ልክ እንደ ሰሞኑ ሑሉ በተጠንቀቅ በቆመበት…

ከጭፍራ መስመር ቆርጦ ወደ ወረባቦ የመጣው የሕወሓት ኃይል ተደመሰሰ |አሸባሪው ሕወሓት 28 ወጣቶችን ውርጌሳ አካባቢ አማራ በመሆናቸው ብቻ በ እሳት አቃጥሏቸዋል | በወገልጤና ደላንታ የገባው የሕወሃት ኃይልም ጉሽ ሜዳ ላይ ተመቷል | ውጫሌ ላይም እየተወቀጠ ነው | ጠዋት ላይ ሐይቅን እቆጣጠራለሁ ብሎ የመጣው የጁንታው ኃይልም በኢትዮጵያ አየር ወለዶች ወደ አፈርነት ተቀይሯል

  በሰሜን ጎንደር ማይጠምሪ ግንባር እና በጋሸና መስመር እየተቀጠቀጠ ያለው የሕወሓት ኃይል በደቡብ ወሎ በኩል ግን ሰላማዊ ሰዎች ላይ ከባድ መሳሪያዎችን በመተኮስ ሕዝብ ከከተማዎች እንዲሸሽ በማድረግ ለመስፋፋት ቢሞክርም፤ በሕዝብ እና በኢትዮጵያ ኃይሎች ብርታት ኢላማው እንዲሰናከል ተደርጓል። የሕወሓት ቡድን ወደ አፋር ጭፍራ ተራሮች ላይ በመሆን መድፍና ከባድ መስሪያዎችን በመተኮስ ንጹሃንን በመግደል…

ሕወሓት በመቀሌ በአየር ተደበደብኩኝ ሲል ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ አለቀሰ | ሕወሓት በኮን፣ በጭፍራ፣ በውጫሌ፣ አርቢት፣ ጋሸና ሰላማዊ ሰዎች ላይ ሕወሓት ሰላማዊ ሰዎችን በመድፍ ሲገድል ኢትዮጵያውያን ለዓለማቀፉ ማህበረሰብ ማስጮህ አልቻልንም

      ሕወሓት በመቀሌ አዲ አቂ መሶበ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ኃይል በአየር ቀጠቀጠኝ ሲል ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እያለቃቀሰ ነው። የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ መከላከያው ስጉዳዩ ምንም ያሉት ነገር የለም። ሕወሓት ዛሬ በመቀሌ ደረሰብኝ ያለውን የአየር ድብደባ ወዲያውኑ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በማስጮህ ትኩረት ለማግኘት ጥረት እያደረገ ሲሆን የተለመዱት አሜሪካ፣ አየርላንድ እና…


ህይወት (Life)

ህይወት

“..ባለመዶሻ፤ ያየው ችግር ሁሉ ሚስማር ይመስለዋል…”

ማርክ ትዌይን ሲያሾፍ "..ባለመዶሻ፤ ያየው ችግር ሁሉ ሚስማር ይመስለዋል..." ይላል። የሕወሃት ደጋፊዎችም ኢትዮጵያን በውሸት የሚያሸንፉ ይመስል ሃሰተኛ መረጃ በመልቀቅ የሃገሪቱን...
Read More
ህይወት

ትሪሊስት ‹‹ብላክ ሂስትሪ መንዝ›› በሚል አምድ የጥቁሮች ታሪክ ወር በማስመልከት በዋሽንግተን ዲሲ ስለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ዛሬ አንድ ዘገባ አቅርቧል

ትሪሊስት ‹‹ብላክ ሂስትሪ መንዝ›› በሚል አምድ የጥቁሮች ታሪክ ወር በማስመልከት በዋሽንግተን ዲሲ ስለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ዛሬ አንድ ዘገባ አቅርቧል፡፡ ዋሽንግተን ዲሲ...
Read More
ህይወት

“እንተዋወቃለን ወይ” አቅራቢ የነበረችው አርቲስት ሃና ዮሃንስ ከኢቢኤስ ቴሌቭዥን ጣብያ መልቀቅዋን በይፋ ተናገረች

         “እንተዋወቃለን ወይ” አቅራቢ የነበረችው አርቲስት ሃና ዮሃንስ ከኢቢኤስ ቴሌቭዥን ጣብያ መልቀቅዋን በይፋ ተናገረች።  ተወዳጅዋ ተዋናይ ሃና ዮሃንስ ይህንን የገለጸችው...
Read More
ህይወት

የ39 አመቷ ሩት ነጋ ከአይሪሻዊ እናቷና ከኢትዮጵያዊው አባቷ ዶክተር ነጋ…

በ20ኛው ክፍለ ዘመን ከነበሩ ተፅእኖ ፈጣሪ ሴት የመዝናኛ ኢንዱስትሪ ባለሙያዎች መካከል ጆሴፊን ባከር አንዷ ናት፡፡ የዚህች ሴት ታሪክ በተከታታይ ድራማ...
Read More
ህይወት

‹‹ጤፍ ለምን በመላው አለም ምርጥ እህል ሆኖ ተወዳጅ ሆነ?››

ኤንዲ ቲቪ በምግብ አምዱ ላይ ዛሬ ‹‹ጤፍ ለምን በመላው አለም ምርጥ እህል ሆኖ ተወዳጅ ሆነ?›› ሲል በጥያቄ ዘገባውን ጀምሯል፡፡ ሲቀጥልም...
Read More
ህይወት

ተወዳጇ ድምፃዊት ቤ ቲጂ ልትሞሸር ነው

         በመድረክ ስሟ ቤቲ ጂ ተብላ የምትጠራው ድምጻዊ ብሩክታዊት ጌታሁን በቅርቡ ልትሞሸር መሆኑን እጩ ሙሽሮቹን ያነጋገረው የዘሃበሻ ባልደረባ አረጋግጧል። ቤቲ ጂን ለትዳር...
Read More