Archive

Category: News

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከ4 ቀን በኋላ ዝምታውን ሰበረ | ለጌታቸው ረዳ እና ከገብረገብረጻድቅ ምላሽ ሰጠ

ራሱን የህወሓት ጦር ቃል አቀባይ ነኝ ብሎ የሚጠራው ገብረ ገብረጻድቅ በ”ኦፕሬሽን አሉላ አባነጋ” ሁለት የኢትዮጵያ ክፍለ ጠሮች ሙሉ ለሙሉ፣ አራት ክፍለጦሮች በከፊል ተደምስሰዋል፤ በርካታ የኤርትራ ብርጌዶችም ክፉኛ ተመተዋል ሲል በትግርኛ ቋንቋ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ። “በዚሁ ከዓርብ ጀምሮ እስከዛሬ በቀጠለው ጠላትን የመቅበር ዘመቻ ጠላት ግብአቱ-መሬቱ እየተፈፀመ ነው።” ያለው ገብረገብረጻድቃን “- የ11ኛ…

ሕወሓት ሁለት ጊዜ ደመሰስኳቸው ሲል መረጃ ያሰራጨባቸው ሜጄር ጀነራል ዘውዱ በላይ ዛሬ በአዲስ አበባ በቴሌቭዥን ታየ

ሕወሓት ለሁለት ጊዜያት ያህል ደመሰስኳቸው ሲል መረጃ የለቀቀባቸው ሜጄር ጀነራል ዘውዱ በላይ ዛሬ በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ዕዝ ሲችዌሽን ሩም ሆነው የነገውን ምርጫ ተከትሎ ሪፖርት ሲያዳምጡ በቴሌቭዥን ታይተዋል። ሕወሓት ላለፉት 3 ቀናት ዘመቻ አሉላ አባነጋ በሚል ውጊያ ከፍቻለው ካለ በኋላ ስም እየጠራና እና ፎቶ እየለጠፈ ጄነራሎችን ደመሰስኩ፤ ማረኩኝ እያለ እያስወራ ሲሆን…

በአዳማ አንድ የምርጫ ጣቢያ ተበጠበጠ

  ለ6ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ምርጫ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል እንደቀጥለ ሲሆን በአንዳንድ አካባቢዎች ችግር ማጋጠሙ አልቀረም። ከነዚህ መካከል በአዳማ ከተማ ጉርሙ ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ አባጓሮ ተፈጥሮ ወዲያው ተረጋግቷል። አምባጓሮውን የፈጠሩት እንደማንኛውም መራጭ ሰልፋቸውን ጠብቀው ድምጽ የሚሰጥበት ጣቢያ ውስጥ የገቡ ወጣቶች መሆናቸውን የሚናገሩት የአይን እማኞች ወጣቶቹ የምርጫ ኮሮጆውን ጨምሮ ሌሎችንም…

ትህነግ በተንቤን ትላንት ማታ ጁንታው እሩጠው ያልጠገቡ ህፃናትን ሰባስቦ ውጊያ ከፍቶ ነበር

አዳም ብርሃን እንደፃፈው:- ትህነግ/ህውኃት ከምርጫው በፊት ያለችውን እንጥፍጣፊ ሀይል አሰባስቦ፣ ትላንት አመሻሹ ላይ ተንቤንን ለመውረር ሞክሯል። በተንቤን ትላንት ማታ ጁንታው እሩጠው ያልጠገቡ ህፃናትን ሰባስቦ ውጊያ ከፍቶ ነበር። ነገር ግን ሰዓታት ሳይዋጋ ከ11 በላይ ኮሎኔልና ጀነራቹን አስደምስሶ ጎዞው በአጭር ተቋርጧል። በጣም በሚገርም ሁኔታ ውጊያው ከመጀመሩ ያልጠበቁት ዱላ ሲደርስባቸው ተደናግጠው እጅግ ብዙ…

የ”ዘመቻ አሉላ” እና የ”መጨረሻው ዘመቻ” መረጃዎች

በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን ውጊያ ሕወሓት ዘመቻ አሉላ የሚል የሰጠው ሲሆን የኢትዮጵያ ጦር ደግሞ የመጨረሻው ዘመቻ ብሎታል። ትናንት ራሱን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አማካሪ ብሎ የሚጠራው ጌታቸው ረዳ ‹‹ከአብይ አህመድ የመጨረሻ ጥቃቶች አንዱ የሆነው የመጨረሻው ጥቃት ከጅምሩ መጥፎ ሆኗል፡፡ ሰራዊቶቹ በሁሉም ግንባር ተሸንፈዋል፡፡ ይህ ለትግራይ ጀግኖች ምርታቸውን የሚሰበስቡበት ወቅት ነው››…

በአማራ ክልል አራት ከተሞች “ግሪን ሀውስ” የተባለ ድርጅት አዲስ ዘመናዊ መንደሮች ሊገነቡ ነው!

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ስር በሚገኙ አራት ከተሞች በክልሉ ባለሐብቶች በተቋቋመው “ግሪን ሐውስ” ድርጅት በ40 ቢሊዮን ብር ወጭ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮች ሊገነቡ ነው። በባለሐብቶች የፕሮግራም ማስጀመሪያ ላይ የተገኙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር በክልሉ በሚገኙ ከተሞች የሚሰማሩ ለ96 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፈቃድ መውሰዳቸውን ገለጸው አሁን ባለሐብቶቻን…

ከሕወሓት ጁንታ ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዘው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በአማራ ክልል ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋሉ

ፅፅቃ ግንቦት 25/2013 ዓ.ም (ዝቋላ ኮሙዩኒኬሽን) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በዝቋላ ወረዳ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዘው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የወረዳው የህዝብ ሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ ። የጽህፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊ አቶ በለጠ መስፍን እንደተናገሩት ግንቦት 22/2013 ዓ.ም በህብረተሰቡ የነቃ ተሳትፎና ጥቆማ በአብርገሌ ወረዳ አዋሳኝ…

ላምሮት ከማል ላይ የጠቅላይ ፍርድቤት ይግባኝ ክርክር ለማድረግ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ገላን ኮንዶሚኒዬም በመውሰድ የግድያ ቦታ አመቻችታለች ተብላ የተከሰሰችው ላምሮት ከማል ላይ የጠቅላይ ፍርድቤት ይግባኝ ክርክር ለማድረግ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ፡፡ ተለዋጭ ቀጠሮውን የሰጠው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 2ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ነው፡፡ በተከሳሿ ላይ ከአንድ ወር በፊት የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 2ኛ የፀረሽብርና የህገመንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዓቃቢህግ…

የሕወሓት ታጣቂዎች ዱቂት ሰርቀው ሄዱ

(ዘ-ሐበሻ) በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር አበርገሌ ድህር ግባ ቀበሌበቁጥር 34 የሚደርሱ የአሽባሪዉ ሕወሓት ቡድን አባላት ለ3ኛ ጊዜ እንደለመዱት አድፍጠዉ በመግባት ህዝብ ላይ ጥቃት ለማድረስ ሲሞክሩ በአራት የአማራ ክልል ሚሊሻዎች ህዝቡን ባለማስደፈር ከታጣቂዉ አሽባሪ ቡድን ጋር በጀግንነት በመፋለምና አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ወደ ነበረበት እንደተመለሰ የተቀረውም መደምሰሱን የወረዳው ኮምዩኒኬሽን ማስታወቁን…

ኢትዮጵያን አስመልክቶ የኔዘርላንድ ፓርላማ ውይይት አካሄደ – አውሮፓ እና አሜሪካ ከማእቀብ ተቆጥበው በኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ጥቅም ላይ እንዲሰሩ አንድ የሆላንድ ፕሮፌሰር ገለጹ፣

(ዘሃበሻ) አውሮፓ እና አሜሪካ ከማእቀብ ተቆጥበው በኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ጥቅም ላይ እንዲሰሩ አንድ የሆላንድ ፕሮፌሰር ገለጹ፣ፕሮፌሰሩ ይህንን የገለፁት የሆላንድ ፓርላማ ላይ ባደረጉት ውይይት ነው ኢትዮጵያን አስመልክቶ የኔዘርላንድ ፓርላማ ውይይት አካሄደ በኔዘርላንድ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኢትዮጵያን በተመለከተ ዛሬ ጠዋት ውይይት አካሄደ።የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተገኙበት በዚህ ውይይት የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት እና ግጭቱን…