Archive

Category: News

የደቡብ ዕዝ ትክክለኛውን የዳዊት አብርሃ ፎቶ እንዲለጥፍ ተጠየቀ – ሃጎስ ሰልጠነ ፍስሃዬ ብሎ የለጠፈው ሰው ስም በቀለ ሻንቆ ባልቻ ነው

– – የደቡብ ዕዝ ባለፈው ሳምንት “የመከላከያ ሰራዊቱንና የጦር አመራሮችን ስም በማጠልሸት የአገርን አንድነት አደጋ ውስጥ የሚጥል የጥላቻና የሃሰት መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በህገ ወጥ መንገድ ከአገር ለመውጣት ሲሞክር በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ሌሎች ከአገር ሊወጡ የነበሩና በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ ተሳትፎ የነበራቸው ግለሰቦች ጭምር መያዛቸውን ኦፕሬሽኑን የመሩት…

አለም የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማህበራት ፌዴሬሽን በሱዳን፣ በኢትዮጵያና በጅቡቲ የሚገኙ ማህበራት በአስቸኳይ የሀያ ሰባት ሚሊዮን የስዊዝ ፍራንክ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው አስታውቋል

የአለም የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማህበራት ፌዴሬሽን በሱዳን፣ በኢትዮጵያና በጅቡቲ የሚገኙ ማህበራት በአስቸኳይ የሀያ ሰባት ሚሊዮን የስዊዝ ፍራንክ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ እንደመግለጫው እነዚህ ሶስት አገራት ባለፉት አስራ ስምንት ወራት ጊዜ ውስጥ በጠቅላላው ከስድስት መቶ ሺህ በላይ ስደተኞችንና ተፈናቃዮችን እያስተናገዱ ይገኛሉ፡፡ በዚህ መሰረት ኢትዮጵያ ሶስት መቶ ሀምሳ አምስት…

ከአንድ አመት በፊት የተከሰከሰውንና ሶስት ሰዎችን ለሞት የዳረገውን የደቡብ አፍሪካ አውሮፕላን አደጋ በተመለከተ የኢትዮጵያ ባለሙያዎች ምርመራ ሊያደርጉ ነው

ከአንድ አመት በፊት የተከሰከሰውንና ሶስት ሰዎችን ለሞት የዳረገውን የደቡብ አፍሪካ አውሮፕላን አደጋ በተመለከተ የኢትዮጵያ ባለሙያዎች ምርመራ ሊያደርጉ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ አውሮፕላን አደጋ ምርመራ ቢሮ የተውጣጣ አንድ የምርመራ ቡድን በዚህ ሳምንት ወደደቡብ አፍሪካ እንደሚያቀና ተሰምቷል፡፡ አውሮፕላኑ ባለፈው አመት ጃንዋሪ 23 ቀን 2020 በረራ በጀመረ በሰከንዶች ውስጥ በአፍንጫው ተገልብጦ አንድ ተራራ ላይ መውደቁ…

የአውስትራሊያ ኦሮሞ ኮሚኒቲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በሜልበርን የተቃውሞ ዝግጅት እንዳሰናዳ አስታውቋል

የአውስትራሊያ ኦሮሞ ኮሚኒቲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በሜልበርን የተቃውሞ ዝግጅት እንዳሰናዳ አስታውቋል፡፡ የተቃውሞው ምክንያት ጃዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባና ሀምዛ ቦረና የህክምና እርዳታ በመረጡት ሆስፒታል እንዲያገኙ ለመጠየቅ እንደሆነ መግለጫው አስረድቷል፡፡ በዚህ መሰረት ዛሬ የተቃውሞው ዘመቻ እንደሚጀመር አመልክቷል፡፡ ተቃውሞውም ለእስረኞቹ ድጋፍ ለማሳየት ቢጫ ልብስ መልበስንና መኪና ተከራይቶ በሜልበርን ከተማ ውስጥ ቅስቀሳ ማድረግን እንደሚያካትት…

ሕወሓት ትግራይን ሶማሊያ ለማድረግ እየሰራ መሆኑ በድርጊቱ እየተጋለጠ መሆኑ ተነገረ

ሕወሃት የፈንቅል አመራር የማነን ጨምሮ ለትግራይ ሕዝብ እርዳታ እያከፋፈሉ የነበሩ ዜጎችን እየገደለ ሲሆን ባለፈው ሳምንትም 2 እርዳታ የጫኑ የከባድ መኪና ሹፌሮችን መግደሉን መዘገባችን ይታወሳል። በየስፍራው ራሱን ደብቆ የሚገኘው ይኸው የሕወሓት ኃይል በትግራይ የመብራት መስምሮችን በመቁረጥ በአሁኑ ሰዓት ሕዝቡ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች መብራት የለውም።  ዛሬ የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ደግሞ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ…

በደቡብ ሱዳን የሰላ ማስከበር ግዳጃቸውን የፈጸሙ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በአየር ማረፊያ ውስጥ ረብሻ ፈጠሩ | ጥገኝነት ይሰጠን እያሉ ነው | ሁለት የሻለቃ ማዕረግ ያላቸው የትግራይ ተወላጅ የሰራዊቱ አባላት ከዱ

በደቡብ ሱዳን በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ የነበሩ እና ግዳጃቸውን ጨርሰው ለመመለስ በጁባ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ላይ የነበሩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ረብሻ መፍጠራቸውና አንዳንዶቹም ጉዳት እንደደረሰባቸው የዘ-ሐበሻ የመከላከያ ምንጭ አስታወቁ። ምንጩ ለዘ-ሐበሻ እንደገለጹት “የዛሬው ጉዞ ዋና አላማ ግዳጃቸውን የጨረሱት የ12ኛ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ወደ ሃገር ቤት የሚመለሱበት እና…

በአማራ እና በትግራይ ክልል አዋሳኝ ላይ በሚገኘው ተከዜ ግድብ አካባቢ ተደብቆ ሲደራጅ የከረመ ከ900 በላይ የሕወሓት ጦር ተደመሰሰ

ቀሪውን የሕወሓት ጁንታ እየተሹለከለከ ቦታ እየቀያየረ ሲንቀሳቀስ የቆየ ሲሆን አሁን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት  ይህንን ቡደን በቁጥጥር ስር ለማዋል ወይንም ለመደምሰስ አዲስ የተጠና እና የተጠናከረ ኦፕሪሽን ከ2 ቀናት በፊት መጀመሩን የዘ-ሐበሻ ምንጮች ገለጹ።  በአማራ እና ትግራይ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በሚገኘው ተከዜ ግድብ አካባቢ የመሸገው የሕወሓት ኃይል የተከበበ ሲሆን በዚህ ዘመቻም ከ900…

የሕወሓት ትራፊዎች በፈጸሙት ጥቃት የተነሳ በመላው ትግራይ ኤሌክትሪክ ተቋረጠ | የቴሌኮም አገልግሎትም የለም

የሕወሓት ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌታቸው ረዳ በትናንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ “- በጣም አጭር በሚባል ጊዜ ውስጥ ወደ ተሟላ ፀረ ማጥቃት የምንመለስበት ሁኔታ : ትግራይ በተሟላ አስተማማኝ በተባለ ደረጃ ነፃ አውጥተን ቀጣይ ፓለቲካዊ እጣ ፈንታ ለመውሰድ የሚያስችል ሁኔታ መፍጠር በሚያስችለን ደረጃ ዝግጅታችን አጠናክረናል::” ሲሉ መግለጻቸውን ተከትሎ ሕወሓት ሊፈጽማቸው ያቀዳቸው እቅዶች መካከል…

ሱዳን በኢትዮጵያ የሚገኙትን አምባሳደሯን ጠራች፡፡

በኢትጵያና ኤርትራ ድንበር የተከሰተውን ውጥረት ተከትሎ ዛሬ ሱዳን በአዲስ አበባ የሚገኙትን አምባሳደሯን መጥራቷን አስታውቃለች፡፡ የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቀዋል አቀባይ መንሱር ቡላድ ለፈረንሳይ ዜና አገልግሎት (ኤኤፍፒ) በሰጡት መግለጫ ‹‹በአዲስ አበባ ካሉት አምባሳደራችን ጋር ስለኢትዮጵያና ሱዳን ግንኙነት ለመመካከር ጠርተናቸዋል›› ብለዋል፡፡ ቃል አቀባዩ መግለጫቸውን በመቀጠልም አምባሳደሩ ምክክሩን ከጨረሱ በኋላ ወደስራቸው እንደሚመለሱ ተናግረው…

ልክ የዛሬ ወር ሁለት የጁንታው ከፍተኛ አመራሮች እጃቸውን መስጠታቸውን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት

ልክ የዛሬ ወር ሁለት የጁንታው ከፍተኛ አመራሮች እጃቸውን መስጠታቸውን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሀመድ ተሰማ አረጋገጡ።  ለመከላከያ ሠራዊታችን እና ለፌዴራል ፖሊስ እጃቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል መሀመድኢሻ ዘይኑ እና ብርጋዲየር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ ናቸው ብለው ነበር። ወንጀላቸውን ሲዘረዝሩም ሜጀር ጄኔራል መሀመድ ኢሻ ዘይኑ ቀደም ብሎ የምዕራብ ዕዝ ም/አዛዥ…