Archive

Category: Ethiopia News

ጠረፋማ በሆኑ አካባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪዎች ተደመሰሱ | በርካቶችም ለጥፋት ከያዟቸው የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል

ሀገር የማፍረስ እቅድ ይዞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠረፍማ አከባቢዎች ሰርገው የገቡ የአሸባሪው ህወሃት ተላላኪዎች ሲደመሰሱ ብዛት ያላቸው የጥፋት ታጣቂዎች ከያዙት የጦር መሳሪያ ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አሸባሪዎቹን ለመደምሰስና በቁጥጥር ስር ለማዋል ህብረተሰቡ ለፀጥታ ሀይሎች መረጃ በመስጠት ቁልፍ ሚና እንደነበረው ተገልጸዋል። የክልሉ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መምሪያ…

የትህነግን ነርቭ የነካው የአዳነች ንግግር

ክንፉ አሰፋ             ሰሞነኛው ዶፍ ደግሞ ገራሚ ነው። ከትህነግ ጎራ ፤ ሳር እና ቅጠሉ ሳይቀር በአንድ ድምጽ እየጮኸ ሙሾ መውረዱን ታያይዞታል።  ስስ ብልቱ ሲነካ፣  የነርቭ ማዕከሉን መናጋቱንም ይነግረናል – ክስተቱ።             እንገነጠላለን ብሎ የተናገረው መሪያቸው ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል እንጂ…

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አነጋጋሪ ጥያቄ ሆኗል

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ሰኞ ኬንያ እገባለሁ ብለው አስነግረው ዛሬ ሮብ ናይሮቢ ደርሰዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህኛው ጉብኝታቸው ሁለት ቀናት ብቻ  ይዘግዩ እንጂ ወደአፍሪካ ለመሄድ ካቀዱ በርካታ ወራትን ከማስቆጠራቸው አንፃር መዘግየት አዲሳቸው አይደለም፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አፍሪካን እንደሚጎበኙ በመጀመሪያ ያስነገሩት በነሀሴ ወር ነበር፡፡ ይሁንና ሳይታሰብ ታሊባን መላው አፍጋኒስታንን…

ኤኤፍፒ ከእስራኤል መንግስት ጋር በኢትዮጵያዊያን የተነሳ ውዝግብ ውስጥ ገባ

(ዘ-ሐበሻ ዜና) የፈረንሳይ የዜና አገልግሎት የሆነው ኤኤፍፒ ከእስራኤል መንግስት ጋር ውዝግብ ውስጥ ገባ፡፡ ለዚህ ውዝግብ መነሻ የሆነው እሁድ እለት በእስራኤል የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ያደረጉትን የተቃውሞ ሰልፍ አስመልክቶ ያቀረበው ዘገባ ነው፡፡ ቤተ እስራኤላዊያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ዘመዶቻቸው ካለው የፀጥታ ስጋት አንፃር በአስቸኳይ ወደእስራኤል እንዲጓዙ የሚጠይቅ ሰልፍ ማከናወናቸው ይታወቃል፡፡ ኤኤፍፒ ይህንን ዘገባ ካቀረበ በኋላ…

‹‹አንድን ነገር በጠመንጃ አፈሙዝ ከቀየርከው ያ ነገር የሚቀየረው በጠመንጃ አፈሙዝ ይሆናል›› – ኦጂዬ አካኒና ባለቤቱ አቻን ኦጋላ በቴክሳስ

(ዘ-ሐበሻ ዜና ) ‹‹ኦጂዬ አካኒና ባለቤቱ አቻን ኦጋላ በቴክሳስ ዋና ከተማ ኦስቲን አምስት ልጆቻቸውን እያሳደጉ የሚኖሩ ቢሆንም የትውልድ አገራቸው ሁኔታ ሁሌም ያሳስባቸዋል፡፡›› በማለት ኦስቲን ዴይሊ ሄራልድ የዛሬ ዘባውን ጀምሯል፡፡ ሲቀጥልም ኦጂዬ ወደአሜሪካ ከመሰደዱ በፊት የኖረባት እናት አገሩ ሌላ ዙር ግጭት ውስጥ መግባቷ በታሪክ መጥፎ ጠባሳ እንዳያሳርፍ ስጋት እንደገባው አስረድቷል፡፡ ኦጂዬ ለጋዜጣው…

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከጋዜጠኞች ጋር አስገራሚ ፍጥጫ ገጠማቸው

(ዘ-ሐበሻ ዜና) ቃል አቀባዩ ኔድ ፕራይስ ትላንት ማምሻውን በሰጡት መግለጫ የሰብአዊ እርዳታው እንቅስቃሴ መገደብ እንደሌለበትና እርዳታ የጫኑ መኪናዎች ወደትግራይ ክልል ሊተላለፉ እንደሚገባ አበክረው አሳስበዋል፡፡ እነዚህ መኪናዎች እንዲጓጓዙ የኢትዮጵያ መንግስት መፍቀድ እንዳለበትም ጠይቀዋል፡፡ ስለእርዳታው ሁኔታ ተጠይቀው ይህንን መሰል ምላሽ በመስጠት ላይ የነበሩት ኔድ ፕራይስ ቀጠል አድርገው አጀንዳ በመቀየር በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ…

በዳውንት ወደ በታች ጋይንት ቆርጦ ሊመጣ የነበረው የሕወሓት ኃይል ተመታ

(ዘ-ሐበሻ ዜና) አሸባሪው እና ወራሪው የሕወሓት ኃይል በጋሸና መስመር ያለውን የኢትዮጵያን ኃይሎች አሰላለፍ ለማዛባት በዳውንት በኩል ቆርጦ ወደ ታች ጋይንት ለመግባት ሙከራ እያደረገ መሆኑን ከቀናት በፊት በዘ-ሐበሻ ዜና ዘግበን ነበር። ዛሬ የደቡብ ጎንደር የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ይርጋ ሲሳይ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል ይህን አረጋግጠው ከሰሞኑ በዳውንት መስመር አድርጎ በታች…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከ4 ቀን በኋላ ዝምታውን ሰበረ | ለጌታቸው ረዳ እና ከገብረገብረጻድቅ ምላሽ ሰጠ

ራሱን የህወሓት ጦር ቃል አቀባይ ነኝ ብሎ የሚጠራው ገብረ ገብረጻድቅ በ”ኦፕሬሽን አሉላ አባነጋ” ሁለት የኢትዮጵያ ክፍለ ጠሮች ሙሉ ለሙሉ፣ አራት ክፍለጦሮች በከፊል ተደምስሰዋል፤ በርካታ የኤርትራ ብርጌዶችም ክፉኛ ተመተዋል ሲል በትግርኛ ቋንቋ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ። “በዚሁ ከዓርብ ጀምሮ እስከዛሬ በቀጠለው ጠላትን የመቅበር ዘመቻ ጠላት ግብአቱ-መሬቱ እየተፈፀመ ነው።” ያለው ገብረገብረጻድቃን “- የ11ኛ…

የ”ዘመቻ አሉላ” እና የ”መጨረሻው ዘመቻ” መረጃዎች

በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለውን ውጊያ ሕወሓት ዘመቻ አሉላ የሚል የሰጠው ሲሆን የኢትዮጵያ ጦር ደግሞ የመጨረሻው ዘመቻ ብሎታል። ትናንት ራሱን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አማካሪ ብሎ የሚጠራው ጌታቸው ረዳ ‹‹ከአብይ አህመድ የመጨረሻ ጥቃቶች አንዱ የሆነው የመጨረሻው ጥቃት ከጅምሩ መጥፎ ሆኗል፡፡ ሰራዊቶቹ በሁሉም ግንባር ተሸንፈዋል፡፡ ይህ ለትግራይ ጀግኖች ምርታቸውን የሚሰበስቡበት ወቅት ነው››…

ኮ/ል ልኡል ገብረዋህድ ብርሃኔ ከደቡብ ሱዳን ተላልፎ ተሰጥቶ በኢትዮጵያ መንግስት ቁጥጥር ስር ሆኖ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑ ተረጋገጠ

(ዘ-ሐበሻ) በፌደራል ፖሊስ ከሚፈለጉት የሀገር መከለከያ ሚኒስቴር ሰብአዊ መረጃ ሃላፊ) ብ/ጄ መብራህቱ ወ/አረጋይ ፣ ኮ/ል ከበደ ገብረሚካኤል ፣ ኮ/ል ነጋሲ ስዩም በመሆን በሰሜን እዝ ውስጥ ያሉ ከፍተኛ አመራሮችን ሲያሰልል እና ፕሮፋይላቸውን ለክልሉ የደህንነት ክንፍ ሲያቀብል የነበረው ኮ/ል ልዑል ገብረዋህድ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ ተሰጥቶ በአሁኑ ወቅት በፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ላይ እንደሚገኝ…