Archive

Category: News

የፊታችን ሰኞ የሙስና ክስ ሊመሰረትበት ክስ የተጠናቀቀበትን የሕወሓት ባለሃብት ሙሉጌታ ፒፓን ክሱን አሰርዞ በዋስ ለማስፈታት እየተሰራ ነው ተባለ

ከአሜሪካ ቦስተን ከተማ ፓርኪንግ ሰራተኛነት ተነስቶ በፍጥነት የነስብሃት ነጋን ገንዘብ በማንቀሳቀስ እጅግ ሲበዛ ሚሊየነር እንደሆነ የሚነገርለት ባለሃብቱ ሙሉጌታ ፒፓን ከእስር ለማስለቀቅ በመንግስት ውስጥ ያለ ህቡዕ መዋቅር እየሰራ መሆኑ ተጋለጠ። ምንጮች ለዘ-ሐበሻ እንደገለጹት የሕወሓት ዋና የገንዘብ ምንጭ ባለሃብቱ ሙለር ፒፓ (ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ) የፊታችን ሰኞ የሙስና ክስ ሊመሰረትበት በዝግጅት ላይ ነበር።  ማስረጃዎች…

በቴዎድሮስ አድሃኖም የሚመራው የሕወሓት ጁንታ የዲፕሎማሲ ቡድን በየቀኑ ሃሰተኛ መረጃዎችን በትዊተር እያሰራጨ

በቴዎድሮስ አድሃኖም የሚመራው የሕወሓት ጁንታ የዲፕሎማሲ ቡድን በየቀኑ ሃሰተኛ መረጃዎችን በትዊተር እያሰራጨ የዓለም ታላላቅ ተቋማትን እና ሃገራትን እያሳሳተ እንደሆነ እና ይህም የኢትዮጵያን መንግስት ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለው እንደሚገኝ አንድ የዲፕሎማቲክ ምንጭ ምስጢራዊውን መረጃ ለዘ-ሐበሻ ተናገሩ::  ትናንት ጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ ከጀርመኗ መሪ አንጌላ ማርኬል ጋር ከተወያዩ በኋላ ወዲያውኑ በውጭ ላለው ዲያስፖራ “ዳሩ…

ዋልድባ ገዳም አካባቢ የጀነራል ታደሰ ወረደ ጦር በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ተኩስ ከፍቶ ውጊያ ገጥሟል

እየተካሄደ ባለው የሕወሃት አመራሮችን እና የጦር መኮንኖችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ወይም የመደምሰስ ትግል የመጨረሻው ም ዕራፍ ላይ ይገኛል:: ጀነራል ታደሰ ወረደ, ጀነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ እና ሌሎችም የሚገኙበት ይህ የሕወሓት 200 የሚሞላ ጦር በዋልድባ ገዳም አካባቢ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እጅ እንዲሰጡ በማይክራፎን በተደረገ ጥሪ ቢጠየቁም አሻፈረኝ በማለት ውጊያ መክፈቱን የዘ-ሐበሻ ምንጭ…

ኮ/ል ልኡል ገብረዋህድ ብርሃኔ ከደቡብ ሱዳን ተላልፎ ተሰጥቶ በኢትዮጵያ መንግስት ቁጥጥር ስር ሆኖ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑ ተረጋገጠ

(ዘ-ሐበሻ) በፌደራል ፖሊስ ከሚፈለጉት የሀገር መከለከያ ሚኒስቴር ሰብአዊ መረጃ ሃላፊ) ብ/ጄ መብራህቱ ወ/አረጋይ ፣ ኮ/ል ከበደ ገብረሚካኤል ፣ ኮ/ል ነጋሲ ስዩም በመሆን በሰሜን እዝ ውስጥ ያሉ ከፍተኛ አመራሮችን ሲያሰልል እና ፕሮፋይላቸውን ለክልሉ የደህንነት ክንፍ ሲያቀብል የነበረው ኮ/ል ልዑል ገብረዋህድ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ ተሰጥቶ በአሁኑ ወቅት በፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ላይ እንደሚገኝ…

የሆራ አዲስ አበባ የኢሬቻ ክብረበዓል በሰላም ተጠናቀቀ

ዛሬ በአዲስ አበባ የተከበረው የሆራ አዲስ አበባ የኢሬቻ ክብረበዓል የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት በወሰነው መሠረት በውስን የተሳታፊ ቁጥር ተከብሮ በሰላም ተጠናቋል::

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን በትዊተር ገፃቸው ያስታወቁ ሲሆን ይህን ተከትሎ የትዊተር ገፃቸው በአማርኛ መልእክቶች ተጨናንቋል

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን በትዊተር ገፃቸው ያስታወቁ ሲሆን ይህን ተከትሎ የትዊተር ገፃቸው በአማርኛ መልእክቶች ተጨናንቋል፡፡  ይህም በዛሬው እለት በአለማችን መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ ውሏል፡፡ እነዚህ የአማርኛ መልእክቶች አብዛኛዎቹ አስፈሪና የሰይጣን የሚባል ምስሎችን የያዙ መሆናቸውን ማሽቢል የተሰኘው ድረ ገፅ ዘግቦታል፡፡ ይህ ድረ ገፅ እንዳንዶቹን መልእክቶችንም አቅርቧል፡፡ ጊዮ የተባሉ ሰው…

ሰበር – የጤና ሚኒስቴር ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ አገራዊ ምርጫ ማካሄድ እንደሚቻል ምክረ ሀሳብ አቀረበ

በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ምክንያት ተራዝሞ የነበረው አገራዊ ምርጫ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ ማካሄድ እንደሚቻል የጤና ሚኒስቴር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ምክረ ሀሳብ አቀረበ። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።

የኢትዮጵያ መንግስት አራት መቶ ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት ዛሬ አለም አቀፍ ጨረታ አውጥቷል

የኢትዮጵያ መንግስት አራት መቶ ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት ዛሬ አለም አቀፍ ጨረታ አውጥቷል፡፡ ይህ ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ኦክቶበር 13 መሆኑን ኢሮፒያን ትሬደርስ አስታውቋል፡፡ ይህ የዛሬው ጨረታ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ከአለም ገበያ በአጠቃላይ 680 ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት መፈለጓን የሚያመላክት ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ሁለት መቶ ሺህ ስንዴ ለመግዛት ጨረታ ያወጣች ሲሆን…

በፍሎሪዳ ታምፓ ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ

‹‹በፍሎሪዳ በሚገኘው ታምፓ ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በአገራቸው ያለውን የሰብአዊ መብት ጥሰት በተመለከተ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ›› ሲል ስፔክትረም ኒውስ ዛሬ ዘግቧል፡፡ እነዚህ በአስራዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተቃዋሚዎች በመንገዶች ላይ የኢትዮጵያንና የአሜሪካን ባንዲራ ሲያውለበልቡ እንደነበር ዘገባው ጨምሮ አስረድቷል፡፡ ዘገባው ይህን ይበል እንጂ የተመለከትነው የኦነግን ባንዲራ ሲያውለበልቡ ነው፡፡ የተቃውሞው አስተባባሪ ኢማኑኤል…

የህወሓት ሊቀመንበር ጓድ ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በኣዲስ ኣመት ዋዜማ ያስተላለፋት መልእክት

-2012ዓም ከባድ ፈተናዎችና ቀውሶች የገጠሙበት በህዝባችን ላይ ዘርፈ ብዙ ጉዳቶች የደረሱበት በኮቪድ -19 ምክንያት ምርጫ የተራዘመበት ነው።የትግራይ ህዝብ ግን በማንም ግዜ የሚከበረው የራስን እድል በራስ የመወሰን ህገመንግታዊ መብቱን ተጠቅሞ መሪዎች ስልጣን ላይ የሚቀመጡት በራሴ ውሳኔ እንጂ በኮሮና ሰበብ ኣይደለም በማለቱ ኮቪድ-19 በመከላከል ምርጫ ኣካሂዶ ውጤቱ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።በዚህ ኣጋጣሚ በመላው…