Archive

Category: News

የኢትዮጵያ መንግስት አራት መቶ ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት ዛሬ አለም አቀፍ ጨረታ አውጥቷል

የኢትዮጵያ መንግስት አራት መቶ ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት ዛሬ አለም አቀፍ ጨረታ አውጥቷል፡፡ ይህ ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ኦክቶበር 13 መሆኑን ኢሮፒያን ትሬደርስ አስታውቋል፡፡ ይህ የዛሬው ጨረታ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ከአለም ገበያ በአጠቃላይ 680 ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት መፈለጓን የሚያመላክት ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ሁለት መቶ ሺህ ስንዴ ለመግዛት ጨረታ ያወጣች ሲሆን…

በፍሎሪዳ ታምፓ ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ

‹‹በፍሎሪዳ በሚገኘው ታምፓ ከተማ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በአገራቸው ያለውን የሰብአዊ መብት ጥሰት በተመለከተ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ›› ሲል ስፔክትረም ኒውስ ዛሬ ዘግቧል፡፡ እነዚህ በአስራዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተቃዋሚዎች በመንገዶች ላይ የኢትዮጵያንና የአሜሪካን ባንዲራ ሲያውለበልቡ እንደነበር ዘገባው ጨምሮ አስረድቷል፡፡ ዘገባው ይህን ይበል እንጂ የተመለከትነው የኦነግን ባንዲራ ሲያውለበልቡ ነው፡፡ የተቃውሞው አስተባባሪ ኢማኑኤል…

የህወሓት ሊቀመንበር ጓድ ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በኣዲስ ኣመት ዋዜማ ያስተላለፋት መልእክት

-2012ዓም ከባድ ፈተናዎችና ቀውሶች የገጠሙበት በህዝባችን ላይ ዘርፈ ብዙ ጉዳቶች የደረሱበት በኮቪድ -19 ምክንያት ምርጫ የተራዘመበት ነው።የትግራይ ህዝብ ግን በማንም ግዜ የሚከበረው የራስን እድል በራስ የመወሰን ህገመንግታዊ መብቱን ተጠቅሞ መሪዎች ስልጣን ላይ የሚቀመጡት በራሴ ውሳኔ እንጂ በኮሮና ሰበብ ኣይደለም በማለቱ ኮቪድ-19 በመከላከል ምርጫ ኣካሂዶ ውጤቱ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።በዚህ ኣጋጣሚ በመላው…

እንግሊዝ ወደ ሁለት ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጣ ጦር መሳሪያ ለኢትዮጵያ መሸጧ ተጋለጠ

የዩናይትድ ኪንግደም መንግስት ባለፉት አስር አመታት የሰብአዊ መብትን ለሚጥሱ አገራት ከ16 ቢሊዮን ፓውንድ በላይ የሚያወጣ ጦር መሳሪያ መሸጡን አንድ ጥናት ይፋ አደረገ፡፡ እንደጥናቱ ከሆነ ፍሪደም ሀውስ በተባለው የሰብአዊ መብት ጥሰትን እንደሚፈፅሙ ከተዘረዘሩ 49 አገራት ውስጥ ለ36ቱ የዩናይትድ ኪንግደም መንግስት መሳሪያ ሸጦላቸዋል፡፡ እ.ኤ.አ ከ2010 እስከ 2019 ድረስ መሳሪያው ከተሸጠላቸው ከእነዚህ አገራት…

የሕወሓቶቹ አባይ ጸሐዬ እና ዓለም ገብረዋህድ በወንበር ክፍፍል አለመግባባት ውስጥ ገቡ

በትግራይ በተካሄደው; ጠቅላይ ሚ/ር አብይ አህመድ ‘የጨረቃ” ባሉት ምርጫ ሕወሓት መቶ በመቶ ወንበሩን ማሸነፉን ተከትሎ ክልሉ አዲስ ባሻሻለው አዋጅ ቀሪዎቹን 20 በመቶ ወንበር በምርጫው ለተሳተፉ ተቃዋሚዎች  ማከፋፈል የሚኖርበት ቢሆንም; የስብሰሃት ነጋን ቡድን የሚመራው ዓለም ገብረዋህድ “ተቃዋሚ ፓርቲዎች ምርጫ ተወዳድረው ያሸነፉበት ምርጫ ጣቢያ በሌለበት ወንበር ይጋሩ መባሉን እንደማይቀበለው ለአባይ ጸሐዬ መናገሩና…

በኮሮናና በክረምቱ ጉርፍ በአፋር ክልልና አካባቢው መደበኛ እንቅስቃሴ አይታሰብም !!!

****** በአዋሽ  ወንዝ  መሙላት  የተነሳ  ከፍተኛ  ጉዳት በመድረሱ  መንግስታዊና መንግስታዊ  ያልሆኑ ተቋማት በሙሉ ወድመዋል። በተለይም ደግሞ  በዞን አንድ እና ሶስት የኮሮና መከላከል ጉዳይ እና የ2013  ትምህርት  መጀመር  አይታሰብም።   የጤና፣ የትምህርት  ፣ የግብርና   ተቋማት በሙሉ በጎርፍ ተወሰደዋል።  በእንቅርት  ላይ ጆሮ ግድፍ  እንዲሉ በክልሉና  በአካባቢው  የካፒታል በጀት  ከዕቅድ  ወጭ  ለነፍስ…

የህንዱ ድሮን አምራች ‹‹ቴክ ኤግል›› በኢትዮጵያ ውስጥ በድሮን እቃዎችን የማቅረብ አገልግሎት ሊጀምር እንደሆነ አስታወቀ፡፡

የህንዱ ድሮን አምራች ‹‹ቴክ ኤግል›› በኢትዮጵያ ውስጥ በድሮን እቃዎችን የማቅረብ አገልግሎት ሊጀምር እንደሆነ አስታወቀ፡፡ ይህ ድርጅት የህክምና ቁሳቁሶችንና ሌሎች አስፈላጊ ሸቀጦችን ከአንድ ቦታ ወደሌላ ቦታ በድሮን የማድረስ ስራ ለመስራት እንዲያስችለው ‹‹አዲስ መርካቶ›› ከተሰኘ የኢትዮጵያ ድርጅት ጋር ስምምነት መፈፀሙን ገልጿል፡፡ የቴክ ኤግል መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ቪክራም ሲንግ መና እንደተናገሩት አዲስ…

የደቡብ ሱዳን የጤና ሀላፊዎች በጎረቤት አገር ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ መሄዱ እንዳሳሰባቸው አስታወቁ፡፡

የደቡብ ሱዳን የጤና ሀላፊዎች በጎረቤት አገር ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ መሄዱ እንዳሳሰባቸው አስታወቁ፡፡ የአፍሪካ ኒውስ ኔትወርክ እንደገለፀው በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፈው ሳምንት ከምንጊዜውም በበለጠ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው በቫይረሱ ተይዟል፡፡ የደቡብ ሱዳን የጤና ሀላፊዎች ይህ ጉዳይ እንቅልፍ እንደነሳቸው ለዜና አውታሩ አስረድተዋል፡፡ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ ከአዲስ አበባ ጁባ የሚበር…