Archive

Category: News

“ጤፍ ለምን በመላው አለም ምርጥ እህል ሆኖ ተወዳጅ ሆነ?”

ኤንዲ ቲቪ በምግብ አምዱ ላይ ዛሬ ‹‹ጤፍ ለምን በመላው አለም ምርጥ እህል ሆኖ ተወዳጅ ሆነ?›› ሲል በጥያቄ ዘገባውን ጀምሯል፡፡ ሲቀጥልም ከጥንታዊ እህል ዘሮች ሁሉ በጣም ጥቃቅን የሆነው ጤፍ እስካሁን ያልተዘመረለት ትልቅ ሚስጢር እንዳለው አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያዊያን ሯጮችና አትሌቶች በሚስጥር ተይዞ የቆየው ይህ እህል አሁን በመላው አለም ተጠቃሚው በከፍተኛ መጠን መጨመሩንም አስረድቷል፡፡…

የችሎት ዜና

ጠቅላይ  ፍ/ቤቱ  ምስክር  እንዳይሰማ  ሲል  የእግድ  ትዕዛዝ  ሰጠ። ልደታ  ፍ/ቤት  ጥር  5/2013ዓ.ም. በዋለው ችሎት አቃቢ ሕግ ለዛሬ በባልደራስ ከፍተኛ አመራሮች ላይ ምስክሮችን ማሰማት እንዲጀመር መቅጠሩ ይታወሳል። ይሁን  እንጅ  ችሎቱ ምስክር መስማት አልቻለም። አቃቤ ሕግ ከጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ቸሎት  ምስክር እንዳይሰማ ትዕዛዝ አምጥቻለሁ በማለቱ ምስክሮች ሳይቀርቡና ሳይደመጡ ቀርተዋል። ጉዳዬ በጠቅላይ…

የትግራይ መከላከያ ቃል አቀባይ ነኝ የሚለው ገብረ ገብረጻድቅ አገኘነው ያለው 3 የድል ዜና ሕልም አይከለከልም የሕወሓት ምላስም አይሞትም የሚለውን የሚያስታውስ ነው ተባለ

ራሱን የትግራይ መከላከያ ኃይል ቃል አቀባይ ነኝ የሚለው ኃይል ገብረ ገብረጻድቅ ዛሬ በድምጺ ወያኔ በድምጽ ተቀርጾ ባስተላለፈው መል ዕክት የትግራይ መከላከያ ሰራዊት ከአክሱም ወደ አዴት ሲጓዝ የነበረ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አንድ ሻለቃ ጦርን ሕደግ ውረድ የተባለ አከባቢ ሙሉ በሙሉ ደመሰስኩ የሚልና ተጨማሪ የድል ዜናዎች በሚል ያሰራጨው መረጃ ፍጹም ሃሰት እንደሆነና…

ትራፊው የሕወሃት ጁንታ የመቀሌን ሕዝብ ለአመጽ ለማነሳሳት መብራት ቆረጠ

የሃውዜን ጭፍጨፋ ልምድ ያለው ሕወሓት በትራፊ ተላላኪዎቹ አማካኝነት በመቀሌ ከተማ የተለያዩ ሳቦታጆችን እየፈጸመ እንደሆነ ተሰማ። ትናንት ለሶስት ቀናት የሚል የቤት ውስጥ አድማ እንዲጠራ ያደረገው ትራፊው ቡድን ዛሬ ደግሞ ሆን ተብሎ የመብራት መስመር ቆርጧል። ከዚህ ቀደም ጦርነቱ በተጀመረ ግዜ ሕወሃት የስልክ እና የመብራት መስመሮችን ቆራርጦ ህዝቡን በጨለማ ውስጥ ከጣለው በኋላ ውጫ…

ተቆርጦ የቀረ የሕወሓት ጦር በሁለት አካባቢዎች መደምሰሱ ተሰማ

ከቆላ ተንቤን በረሃ ከትሞ የነበረው የሕወሓት ጦር በ4 ቀን ጦርነት ከተደመሰሰ በኋላ አሁን ደግሞ በሌሎች የትግራይ ገጠር አካባቢዎች ተቆራጠው የቀሩትን የሕወሓት ጦር አባላት የማሳደዱና የመደምሰሱ ሥራ እንደቀጠለ መሆኑን የዘ-ሐበሻ የመከላከያ ምንጮች ገልጸዋል። ከአክሱም ወደ ሽሬ በሚያስኬደው መንገድ አካባቢ በምትገኝ አፍጋህጋ በተባለች አካባቢ ተራራ ውስጥ ከትሞ የከረመው የሕወሓት ጦር በአካባቢው ነዋሪ…

በመለስ ዜናዊ አካዳሚ ስም በአዲስ አበባ የተሰራው ህንጻ ሆስፒታል ሊሆን ነው

ከጅጅጋ እስከ ባህርዳር፤ ከአፋር እስከ ወለጋ፤ ከጎንደር እስከ ቀብሪዳር፤ ከጋምቤላ እስከ ቤኒሻንጉል፤ ከደብረማርቆስ እስከ ሐረር በመለስ ዜናዊ ስም የተሰየሙ ፓርኮች፣ ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች እና ወዘተ ስማቸው ላለፉት 3 ዓመታት እየተፋቀ በሌላ ሲቀየሩ ቢቆይም በአዲስ አበባ በመለስ ዜናዊ ስም ያሉ ነገሮች ሳይነኩ ቆይተዋል። አሁን ግን ጊዜው እየደረሰ ይመስላል። በአዲስ አበባ በመልስ…

ኢትዮጵያውያን ቴዎድሮስ አድሃኖም ላይ ዛሬ በትዊተር ዘመቻ ከፈቱ

የዓለም ጤና ድርጅት ስልጣኑን ተጠቅሞ ለሚያገኛቸው የሃገር መሪዎች እና ተቁዋማት ሃሰተኛ መረጃ በመስጠት ሕወሃትን ከወደቀበት ለማንሳት የዲፕሎማሲ ሥራ እየሰራ በሚገኘው ቴዎድሮስ አድሃኖም ላይ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በትዊተር ዘመቻ ከፈቱ። በመንግስት ባለስልጣናት ድክመት በውጭ ያሉ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎች እና ቆንስላ ዲፕልማቶች ድክመት በአሁኑ ወቅት ሕወሓት በውጭ ሃገር የበላይነቱን በመያዝ ከሚጠጣው እና ከሚበላው እያካፈለ…

በየከተማው የተሰገሰጉ የሕወሓት ትራፊዎች በትግራይ 3 ከተሞች የጠሩት አመጽ ከሸፈ | ከእስር ቤት በሕወሓት ተለቀው ሆን ተብሎ በተሰጠ ሴራ ከሰሜን ዕዝ የተዘረፈውን ዩኒፎርም ለብሰው ሴቶችን አስገድደው ሲደፍሩ የነበሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ

በትግራይ ክልል ሶስት ከተሞች በየከተማው በሕዝብ ውስጥ በተሰገሰጉ የሕወሓት አፍቃሪዎች የተጠራው አመጽ በቁጥጥር ስር መዋሉን የመከላከያ ምንጭ ለዘ-ሐበሻ ገለጹ። በአዲግራት፣ በመቀሌ እና በውቅሮ ከተሞች የተደራጁ የሕወሓት ሰዎች ለአመጽ ወጥተው መሰረተ ለማቶችን ማለትም መብራት እና የስልክ መስመሮችን ለመቁረጥ ሙከራ ሲያደርጉ፤ እንዲሁም የሕዝቡን ሰላም እያስከበረ ባለው መከላከያ ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከሩት ላይ…

በመቀሌ ከተማ ሱቆች አድማ አድርገው ዋሉ – የሕወሓት ትራፊዎች የተዘጉትን ሱቆች እየዘረፉ ነው

ትግራይ ከተረጋጋች እረሳለሁ ብሎ የሚያስበው የሕወሓት ርዝራዥ ቡድን ትግራይ እንዳትረጋጋ የማይፈነቅለው ድንጋይ ይለም ይላሉ አስተያየት ሰጪዎች። እርዳታ ሕዝብ ጋር እንዳይደርስ ሆን ብሎ በአንዳንድ አካባቢዎች ተበታትነው በሚገኙ ወታደሮቹ አማካኝነት ውጊያ የሚከፍተው ሕወሓት፤  ይህን  እያስተግጎለ፤ በሌላ በኩል ደግሞ እርዳታ ለሕዝቡ አልደረሰም በማለት ያስጮሃል።  በውጭ ያሉ የሕወሃት ሚዲያዎች በመቀሌ ከተማ ዛሬ የአመጽ ጥሪ…

በትግራይ ክልል በሰላማዊ ዜጎች በደረሰው አደጋ ማዘኑን መንግስት ገለፀ

የመንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፦ ያለፈው ጥቅምት በተጀመረውና መንግሥት «የሕግ ማስከበር» ባለው ዘመቻ ወቅት በንፁሃን ዜጎች ለደረሰው ማንኛውም ጉዳት የኢትዮጵያ መንግስት ማዘኑን አስታውቋል። መንግስት አያይዞም በዘመቻው ወቅት በአንድ ሰላማዊ ሰው ላይ የሚደርሰው ሞት እንኳ አሳዛኝ መሆኑን ገልፆ ሆኖም ዘመቻው በጥንቃቄ የተካሄደ በመሆኑ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች…